ከፍተኛ ውኃ የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች በውኃ ዘርፍ አብሮ ለሥራት ጥምረት መሠረቱ

ከፍተኛ ውኃ የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ከውኃ እጥረት ጋር በተያያዘ ሊያጋጥሟቸው የሚችሉ ችግሮችን ለመከላከልና በዘርፉ በጋራ ለመሥራት ጥምረት በይፋ መሠረቱ፡፡

ጥምረቱን የመሠረቱት ከፍተኛ ውኃ የሚጠቀሙት የታሸገ ውኃ፣ የለስላሳ መጠጥ፣ የጭማቂ፣ የቢራና የሌሎች የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎች ናቸው፡፡

ሐሙስ ነሐሴ 20 ቀን 2013 ዓ.ም. በይፋ የተመሠረተው ጥምረት፣ በውኃና ወኃ ነክ ምርት ላይ የተሰማሩ ፋብሪካዎች የፋብሪካዎቹ ዋና ጥሬ የሆነውን ውኃ በአግባቡ የመጠቀም አስፈላጊነት ላይ በመግባባት ለዚሁ ጉዳይ የሚሠራ ጥምረት አቋቁመዋል፡፡

https://www.ethiopianreporter.com/article/23045

Visitor Counter

Today 726

Yesterday 1264

Week 3933

Month 17530

All 1052977

Events - Calendar

June 2025
S M T W T F S
1 2 3 4 5 6 7
8 9 10 11 12 13 14
15 16 17 18 19 20 21
22 23 24 25 26 27 28
29 30

Contact Us

Office Phone: +251-116 663344

Mobile: +251-953855505

Fax: +251-116 663650

Email: info@ebmia.org

Website: www.ebmia.org

Addis Ababa, Ethiopia